-
2 ነገሥት 25:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ይሁንና የከለዳውያን ሠራዊት ንጉሡን አሳደደ፤ እሱንም በኢያሪኮ በረሃማ ሜዳ ላይ ደረሱበት፤ ወታደሮቹም ሁሉ ጥለውት ተበታተኑ።
-
-
ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:52አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
52 ጠላቶቼ ያለምክንያት እንደ ወፍ አደኑኝ።
-