-
ዘሌዋውያን 26:37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
37 ከሰይፍ እንደሚሸሹ ሰዎች እነሱም ማንም ሳያሳድዳቸው እርስ በርሳቸው እየተደነቃቀፉ ይወድቃሉ። እናንተም ጠላቶቻችሁን መቋቋም ይሳናችኋል።+
-
-
ሕዝቅኤል 11:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ‘ከእሷ አውጥቼ ለባዕዳን አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ የፍርድ እርምጃም እወስድባችኋለሁ።+
-