የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 4:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 ለጥፋት ተዳርገሻል፤ ታዲያ ምን ታደርጊ ይሆን?

      ደማቅ ቀይ ልብስ ትጎናጸፊ፣

      በወርቅ ጌጣጌጦች ታጌጪና

      ዓይኖችሽን ትኳዪ ነበር።

      ይሁንና ትዋቢ የነበረው እንዲያው በከንቱ ነው፤+

      በፍትወት ስሜት ይከተሉሽ የነበሩት ትተውሻልና፤

      አሁን ሕይወትሽን* ይሿታል።+

  • ሕዝቅኤል 16:37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 እኔ ደስ ያሰኘሻቸውን ፍቅረኞችሽን ሁሉ፣ የወደድሻቸውንም ሆነ የጠላሻቸውን ሁሉ አንድ ላይ እሰበስባለሁ። እነሱን ከየቦታው በአንቺ ላይ እሰበስባቸዋለሁ፤ እርቃንሽን ለእነሱ እገልጣለሁ፤ እነሱም ሙሉ በሙሉ እርቃንሽን ሆነሽ ያዩሻል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ