-
ኢሳይያስ 54:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
በልጅነትሽ ዘመን የደረሰብሽን ኀፍረት ትረሺዋለሽና፤
መበለትነትሽ ያስከተለብሽን ውርደትም ከእንግዲህ አታስታውሽም።”
-
-
ኢሳይያስ 60:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 የጨቋኞችሽ ወንዶች ልጆች መጥተው በፊትሽ ይሰግዳሉ፤
የሚያዋርዱሽ ሁሉ እግርሽ ሥር ይደፋሉ፤
ደግሞም የይሖዋ ከተማ፣
የእስራኤልም ቅዱስ አምላክ ንብረት የሆንሽ ጽዮን ብለው ይጠሩሻል።+
-
-
ሚክያስ 7:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ጠላቴ ሆይ፣ በእኔ ላይ በደረሰው ነገር ሐሴት አታድርጊ።
ብወድቅም እንኳ እነሳለሁ፤
በጨለማ ውስጥ ብቀመጥም ይሖዋ ብርሃን ይሆንልኛል።
-
-
ሶፎንያስ 3:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ኀፍረት በተከናነቡበት ምድር ሁሉ
እንዲወደሱና ዝና* እንዲያተርፉ አደርጋቸዋለሁ።
-