የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 54:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ኀፍረት ስለማይደርስብሽ+ አትፍሪ፤+

      ለሐዘን ስለማትዳረጊም አትሸማቀቂ።

      በልጅነትሽ ዘመን የደረሰብሽን ኀፍረት ትረሺዋለሽና፤

      መበለትነትሽ ያስከተለብሽን ውርደትም ከእንግዲህ አታስታውሽም።”

  • ኢሳይያስ 60:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 የጨቋኞችሽ ወንዶች ልጆች መጥተው በፊትሽ ይሰግዳሉ፤

      የሚያዋርዱሽ ሁሉ እግርሽ ሥር ይደፋሉ፤

      ደግሞም የይሖዋ ከተማ፣

      የእስራኤልም ቅዱስ አምላክ ንብረት የሆንሽ ጽዮን ብለው ይጠሩሻል።+

  • ሚክያስ 7:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ጠላቴ ሆይ፣ በእኔ ላይ በደረሰው ነገር ሐሴት አታድርጊ።

      ብወድቅም እንኳ እነሳለሁ፤

      በጨለማ ውስጥ ብቀመጥም ይሖዋ ብርሃን ይሆንልኛል።

  • ሶፎንያስ 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 “ሞዓብ የሰነዘረችውን ነቀፋና+ የአሞናውያንን ስድብ ሰምቻለሁ፤+

      እነሱ በሕዝቤ ላይ ተሳልቀዋል፤ ግዛታቸውንም ለመውሰድ በእብሪት ዝተዋል።+

  • ሶፎንያስ 3:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እነሆ፣ በዚያን ጊዜ በሚጨቁኑሽ ሁሉ ላይ እርምጃ እወስዳለሁ፤+

      የምታነክሰውንም አድናታለሁ፤+

      የተበተነችውንም እሰበስባለሁ።+

      ኀፍረት በተከናነቡበት ምድር ሁሉ

      እንዲወደሱና ዝና* እንዲያተርፉ አደርጋቸዋለሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ