-
ኢሳይያስ 64:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ሁላችንም እንደረከሰ ሰው ሆነናል፤
የጽድቅ ሥራችንም ሁሉ እንደ ወር አበባ ጨርቅ ነው።+
ሁላችንም እንደ ቅጠል እንጠወልጋለን፤
በደላችንም እንደ ነፋስ ጠራርጎ ይወስደናል።
-
6 ሁላችንም እንደረከሰ ሰው ሆነናል፤
የጽድቅ ሥራችንም ሁሉ እንደ ወር አበባ ጨርቅ ነው።+
ሁላችንም እንደ ቅጠል እንጠወልጋለን፤
በደላችንም እንደ ነፋስ ጠራርጎ ይወስደናል።