-
ኢሳይያስ 60:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 ሕዝቦችሽም ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤
ምድሪቱን ለዘላለም ይወርሳሉ።
እነሱ፣ ውበት እጎናጸፍ ዘንድ የተከልኳቸው ችግኞች፣
የእጆቼም ሥራ ናቸው።+
-
-
ኢዩኤል 3:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ይሁንና ይሁዳ ምንጊዜም፣
ኢየሩሳሌምም ከትውልድ እስከ ትውልድ የሰው መኖሪያ ትሆናለች።+
-