-
ዘፀአት 29:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 የወይፈኑን ሥጋ፣ ቆዳውንና ፈርሱን ግን ከሰፈሩ ውጭ አውጥተህ በእሳት ታቃጥለዋለህ። ይህ የኃጢአት መባ ነው።
-
-
ዘሌዋውያን 8:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 ሙሴም ልክ ይሖዋ ባዘዘው መሠረት ከበሬው የቀረውን፣ ቆዳውን፣ ሥጋውንና ፈርሱን ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለው።+
-