-
ኢሳይያስ 6:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 በዚህ ጊዜ “ይሖዋ ሆይ፣ እስከ መቼ ነው?” አልኩ። እሱም እንዲህ አለኝ፦
“ከተሞች እስኪፈራርሱና የሚኖርባቸው እስኪያጡ፣
ቤቶችም ሰው አልባ እስኪሆኑ፣
ምድሪቱም እስክትጠፋና ባድማ እስክትሆን ድረስ ነው፤+
-
ኤርምያስ 25:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 መላ ምድሪቱ ትወድማለች፤ እንዲሁም አስፈሪ ቦታ ትሆናለች፤ እነዚህም ብሔራት የባቢሎንን ንጉሥ 70 ዓመት ያገለግሉታል።”’+
-
-
ሕዝቅኤል 6:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 በእነሱ ላይ እጄን እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱንም ባድማ አደርጋለሁ፤ መኖሪያ ቦታዎቻቸውም ሁሉ በዲብላ አቅራቢያ ካለው ምድረ በዳ የባሰ ባድማ ይሆናሉ። እነሱም እኔ ይሖዋ እንደሆንኩ ያውቃሉ።’”
-
-
-