የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 35:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 “ትክክል እንደሆንክ በጣም እርግጠኛ ከመሆንህ የተነሳ

      ‘እኔ ከአምላክ ይበልጥ ጻድቅ ነኝ’ ትላለህ?+

  • ምሳሌ 19:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የሰውን መንገድ የሚያጣምምበት የገዛ ሞኝነቱ ነው፤

      ልቡም በይሖዋ ላይ ይቆጣል።

  • ሕዝቅኤል 33:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 “ይሁንና ወገኖችህ ፍትሐዊ ያልሆነው የእነሱ መንገድ ሆኖ ሳለ ‘የይሖዋ መንገድ ፍትሐዊ አይደለም’ ብለዋል።

  • ሕዝቅኤል 33:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 “ይሁንና እናንተ ‘የይሖዋ መንገድ ፍትሐዊ አይደለም’ ብላችኋል።+ የእስራኤል ቤት ሆይ፣ በእያንዳንዳችሁ ላይ እንደ መንገዳችሁ እፈርድባችኋለሁ።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ