-
ሚክያስ 3:1-3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 እንዲህ አልኩ፦ “እናንተ የያዕቆብ መሪዎችና
የእስራኤል ቤት ገዢዎች፣ እባካችሁ ስሙ።+
ትክክል የሆነውን ነገር ማወቅ አይገባችሁም?
-
-
ሶፎንያስ 3:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 በውስጧ ያሉት መኳንንቷ የሚያገሱ አንበሶች ናቸው።+
ፈራጆቿ የሌሊት ተኩላዎች ናቸው፤
ለጠዋት ምንም ሳያስቀሩ አጥንቱን ሁሉ ይግጣሉ።
-