-
ሕዝቅኤል 3:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 እኔም ምላስህን ከላንቃህ ጋር አጣብቃለሁ፤ ዱዳም ትሆናለህ፤ ልትወቅሳቸውም አትችልም፤ ምክንያቱም እነሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸው።
-
-
ሕዝቅኤል 33:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ያመለጠው ሰው ከመምጣቱ በፊት በነበረው ምሽት የይሖዋ እጅ በእኔ ላይ ነበረች፤ ሰውየው ጠዋት ወደ እኔ ከመምጣቱ በፊት፣ አምላክ አፌን ከፈተልኝ። እኔም አፌ ተከፍቶ በድጋሚ መናገር ቻልኩ።+
-