የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 23:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በውበቷ ሁሉ የተነሳ የሚሰማትን ኩራት ለማርከስ

      እንዲሁም በመላው ምድር ላይ የተከበሩትን ሁሉ ለማዋረድ

      ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ራሱ ነው።+

  • ሕዝቅኤል 28:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “የሰው ልጅ ሆይ፣ የጢሮስን ገዢ እንዲህ በለው፦ ‘ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “ልብህ ከመታበዩ የተነሳ+ ‘እኔ አምላክ ነኝ።

      በባሕሩ መካከል በአምላክ ዙፋን ላይ እቀመጣለሁ’ ትላለህ።+

      በልብህ አምላክ እንደሆንክ የምታስብ ቢሆንም

      አንተ ሰው እንጂ አምላክ አይደለህም።

  • ሕዝቅኤል 28:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “የሰው ልጅ ሆይ፣ ስለ ጢሮስ ንጉሥ ሙሾ አውርድ፤* እንዲህም በለው፦ ‘ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “አንተ ጥበብ የተሞላህና+ ፍጹም ውበት የተላበስክ+

      የፍጽምና ተምሳሌት* ነበርክ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ