-
ኢሳይያስ 23:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 በውበቷ ሁሉ የተነሳ የሚሰማትን ኩራት ለማርከስ
እንዲሁም በመላው ምድር ላይ የተከበሩትን ሁሉ ለማዋረድ
ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ራሱ ነው።+
-
-
ሕዝቅኤል 28:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 “የሰው ልጅ ሆይ፣ ስለ ጢሮስ ንጉሥ ሙሾ አውርድ፤* እንዲህም በለው፦ ‘ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
-