የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 23:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ስለ ጢሮስ የተነገረ የፍርድ መልእክት፦+

      እናንተ የተርሴስ መርከቦች+ ዋይ ዋይ በሉ!

      ወደቧ ወድሟልና፤ ወደ እሷ መግባት አይቻልም።

      ከኪቲም+ አገር ወሬው ደርሷቸዋል።

  • ኢሳይያስ 23:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የገቢ ምንጮቿ የሆኑት የሺሆር*+ እህልና*

      የአባይ መከር በብዙ ውኃዎች ላይ ተጓጉዘው

      የብሔራትን ትርፍ ያመጡላት ነበር።+

  • ሕዝቅኤል 27:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “‘“ከተትረፈረፈው ውድ ሀብትሽ የተነሳ ተርሴስ+ ከአንቺ ጋር የንግድ ልውውጥ ታደርግ ነበር።+ ሸቀጣ ሸቀጦችሽን በብር፣ በብረት፣ በቆርቆሮና በእርሳስ ይለውጡ ነበር።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ