የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 25:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 በመሆኑም ኤሳው ያዕቆብን “ቶሎ በል እባክህ፣ በጣም ስለደከመኝ* ከዚያ ከቀዩ ወጥ የተወሰነ* ስጠኝ!” አለው። ስሙ ኤዶም*+ የተባለውም በዚህ የተነሳ ነው።

  • ኢሳይያስ 34:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 “ሰይፌ በሰማያት በደም ትርሳለችና።+

      በኤዶም ይኸውም እንዲጠፋ

      ፍርድ ባስተላለፍኩበት ሕዝብ ላይ ትወርዳለች።+

  • ሕዝቅኤል 25:12, 13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ኤዶም በቂም በቀል ተነሳስቶ በይሁዳ ቤት ላይ እርምጃ ወስዷል፤ ደግሞም እነሱን በመበቀል ከፍተኛ በደል ፈጽሟል፤+ 13 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “እጄን በኤዶምም ላይ እዘረጋለሁ፤ ከምድሪቱም ላይ ሰውንም ሆነ ከብትን አጠፋለሁ፤ ባድማም አደርጋታለሁ።+ ከቴማን አንስቶ እስከ ዴዳን ድረስ በሰይፍ ይወድቃሉ።+

  • አሞጽ 1:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘ስለ ሦስቱ የኤዶም ዓመፅ+ ብሎም ስለ አራቱ እጄን አልመልስም፤

      ምክንያቱም የገዛ ወንድሙን በሰይፍ አሳዷል፤+

      ምሕረት ለማሳየትም እንቢተኛ ሆኗል፤

      በቁጣው ያላንዳች ፋታ ይዘነጣጥላቸዋል፤

      አሁንም ቢሆን በእነሱ ላይ ቁጣው አልበረደም።+

  • አብድዩ 1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 1 የአብድዩ* ራእይ፦

      ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦+

      “ከይሖዋ የመጣ አንድ መልእክት ሰምተናል፤

      በብሔራት መካከል አንድ መልእክተኛ ተልኳል፦

      ‘ተነሱ፤ እሷን ለመውጋት እንዘጋጅ።’”+

  • ሚልክያስ 1:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 “ኤዶም* ‘ተደምስሰናል፤ ሆኖም ተመልሰን የፈራረሱትን ዳግመኛ እንገነባለን’ ቢልም የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሱ ይገነባሉ፤ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ ቦታዎቹ “የክፋት ምድር፣” እነሱ ደግሞ “ይሖዋ ለዘላለም ያወገዘው ሕዝብ” ተብለው ይጠራሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ