-
ሕዝቅኤል 18:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 “‘ክፉ ሰው ከሠራው ኃጢአት ሁሉ ቢመለስ፣ ያወጣኋቸውን ደንቦች ቢጠብቅ እንዲሁም ፍትሐዊና ጽድቅ የሆነ ነገር ቢያደርግ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል። ፈጽሞ አይሞትም።+
-
-
ሚክያስ 6:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ሰው ሆይ፣ መልካም የሆነውን ነግሮሃል።
ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?
-