የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 23:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 “በማሰማሪያዬ ያሉትን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል ይሖዋ።+

  • ሚክያስ 3:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 እንዲህ አልኩ፦ “እናንተ የያዕቆብ መሪዎችና

      የእስራኤል ቤት ገዢዎች፣ እባካችሁ ስሙ።+

      ትክክል የሆነውን ነገር ማወቅ አይገባችሁም?

  • ሚክያስ 3:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 መሪዎቿ* በጉቦ ይፈርዳሉ፤+

      ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ፤+

      ነቢያቷም በገንዘብ* ያሟርታሉ።+

      ያም ሆኖ “ይሖዋ ከእኛ ጋር አይደለም?+

      ምንም ዓይነት ጥፋት አይደርስብንም”+

      እያሉ በይሖዋ ይመካሉ።*

  • ሶፎንያስ 3:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በውስጧ ያሉት መኳንንቷ የሚያገሱ አንበሶች ናቸው።+

      ፈራጆቿ የሌሊት ተኩላዎች ናቸው፤

      ለጠዋት ምንም ሳያስቀሩ አጥንቱን ሁሉ ይግጣሉ።

  • ዘካርያስ 11:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 መንጋውን ለሚተው+ የማይረባ እረኛዬ ወዮለት!+

      ሰይፍ ክንዱንና ቀኝ ዓይኑን ይመታዋል።

      ክንዱ ሙሉ በሙሉ ይሰልላል፤

      ቀኝ ዓይኑም ሙሉ በሙሉ ይታወራል።”*

  • ማቴዎስ 23:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 “እናንተ ግብዞች ጸሐፍትና ፈሪሳውያን፣ ሰዎች ወደ መንግሥተ ሰማያት እንዳይገቡ በሩን ስለምትዘጉ ወዮላችሁ! እናንተ ራሳችሁ አትገቡም፤ ለመግባት የሚመጡትንም እንዳይገቡ ትከለክላላችሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ