የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 2:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ ያደኸያል፤ እንዲሁም ያበለጽጋል፤+

      እሱ ያዋርዳል፤ ከፍ ከፍም ያደርጋል።+

       8 ችግረኛውን ከአቧራ ላይ ያነሳል፤

      ድሃውንም ከአመድ ቁልል* ላይ ያነሳል፤+

      ከመኳንንትም ጋር ያስቀምጣቸዋል፤

      የክብር ወንበርም ይሰጣቸዋል።

      የምድር ምሰሶዎች የይሖዋ ናቸው፤+

      ፍሬያማ የሆነችውን ምድር በእነሱ ላይ አስቀምጧል።

  • ኢዮብ 34:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ምርመራ ማድረግ ሳያስፈልገው ኃያላንን ይሰባብራል፤

      በእነሱም ቦታ ሌሎችን ይተካል።+

  • ኤርምያስ 27:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 ‘ምድርን እንዲሁም በምድር ላይ ያሉትን ሰዎችና እንስሳት በታላቅ ኃይሌና በተዘረጋችው ክንዴ የሠራሁት እኔ ነኝ፤ ለወደድኩትም ሰጥቼዋለሁ።+

  • ሕዝቅኤል 21:26, 27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ጥምጥሙን ፍታ፤ አክሊሉንም አንሳ።+ ይህ እንደ በፊቱ አይሆንም።+ ዝቅ ያለውን ከፍ አድርግ፤+ ከፍ ያለውን ደግሞ ዝቅ አድርግ።+ 27 ባድማ፣ ባድማ፣ ባድማ አደርጋታለሁ። እሷም ሕጋዊ መብት ያለው እስኪመጣ ድረስ+ ለማንም አትሆንም፤ ለእሱም እሰጣታለሁ።’+

  • ዳንኤል 2:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 እሱ ጊዜያትንና ወቅቶችን ይለውጣል፤+

      ነገሥታትን ያስወግዳል፤ ደግሞም ያስቀምጣል፤+

      ለጥበበኞች ጥበብን፣ ለአስተዋዮችም እውቀትን ይሰጣል።+

  • ዳንኤል 7:13, 14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ሉቃስ 1:32, 33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ