-
ዳንኤል 5:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 “ፊሬስ ማለት ደግሞ መንግሥትህ ተከፈለ፤ ለሜዶናውያንና ለፋርሳውያን ተሰጠ ማለት ነው።”+
-
-
ዳንኤል 8:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “ያየኸው ሁለት ቀንዶች ያሉት አውራ በግ የሜዶንንና የፋርስን ነገሥታት ያመለክታል።+
-