-
ኢሳይያስ 42:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ያዕቆብን ለዘረፋ፣
እስራኤልንም ለበዝባዦች አሳልፎ የሰጠ ማን ነው?
በእሱ ላይ ኃጢአት በመፈጸም የበደልነው ይሖዋ አይደለም?
-
24 ያዕቆብን ለዘረፋ፣
እስራኤልንም ለበዝባዦች አሳልፎ የሰጠ ማን ነው?
በእሱ ላይ ኃጢአት በመፈጸም የበደልነው ይሖዋ አይደለም?