-
2 ዜና መዋዕል 36:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ናቡከደነጾርም በይሖዋ ቤት ያሉ የተወሰኑ ዕቃዎችን ወደ ባቢሎን ወስዶ በባቢሎን በሚገኘው ቤተ መንግሥቱ አስቀመጣቸው።+
-
-
ዕዝራ 1:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 በተጨማሪም ንጉሥ ቂሮስ፣ ናቡከደነጾር ከኢየሩሳሌም ወስዶ በአምላኩ ቤት ያስቀመጣቸውን የይሖዋን ቤት ዕቃዎች አወጣ።+
-