የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አሞጽ 8:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 በሰማርያ በደል+ የሚምሉ

      ደግሞም “ዳን ሆይ፣ ሕያው በሆነው በአምላክህ እምላለሁ!”+

      እንዲሁም “ሕያው በሆነው በቤርሳቤህ መንገድ+ እምላለሁ!” የሚሉ ሰዎች፣

      ይወድቃሉ፤ ዳግመኛም አይነሱም።’”+

  • ሚክያስ 1:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ይህ ሁሉ የሆነው በያዕቆብ ዓመፅ፣

      በእስራኤልም ቤት ኃጢአት የተነሳ ነው።+

      ለያዕቆብ ዓመፅ ተጠያቂው ማን ነው?

      ሰማርያ አይደለችም?+

      በይሁዳ ለሚገኙት ከፍ ያሉ የማምለኪያ ቦታዎችስ ተጠያቂው ማን ነው?+

      ኢየሩሳሌም አይደለችም?

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ