-
ኢሳይያስ 14:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ከእነሱ ጋር አብረህ በመቃብር አትቀበርም፤
የገዛ ምድርህን አጥፍተሃልና፤
የገዛ ሕዝብህንም ፈጅተሃል።
የክፉ አድራጊዎች ዘር ስም ዳግመኛ አይጠራም።
-
20 ከእነሱ ጋር አብረህ በመቃብር አትቀበርም፤
የገዛ ምድርህን አጥፍተሃልና፤
የገዛ ሕዝብህንም ፈጅተሃል።
የክፉ አድራጊዎች ዘር ስም ዳግመኛ አይጠራም።