የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዩኤል 1:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ጾም አውጁ!* የተቀደሰ ጉባኤ ጥሩ።+

      ሽማግሌዎቹንና የምድሪቱን ነዋሪዎች ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ ይሖዋ ቤት ሰብስቡ፤+

      እርዳታም ለማግኘት ወደ ይሖዋ ጩኹ።

  • ኢዩኤል 2:15, 16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 በጽዮን ቀንደ መለከት ንፉ!

      ጾም አውጁ፤* የተቀደሰ ጉባኤ ጥሩ።+

      16 ሕዝቡን ሰብስቡ፤ ጉባኤውን ቀድሱ።+

      ሽማግሌዎቹን ሰብስቡ፤ ልጆቹንና ጡት የሚጠቡትን ሕፃናት ሰብስቡ።+

      ሙሽራው ከውስጠኛው ክፍል፣ ሙሽሪትም ከጫጉላ ቤት ይውጡ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ