-
2 ነገሥት 23:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ይሁንና ይሖዋ፣ ምናሴ እሱን ያስቆጣው ዘንድ በፈጸማቸው አስጸያፊ ነገሮች ሁሉ የተነሳ በይሁዳ ላይ ከነደደው ቁጣው አልተመለሰም ነበር።+
-
-
ኤርምያስ 23:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ይሖዋ የልቡን ሐሳብ ሳያከናውንና ሳይፈጽም
ቁጣው አይመለስም።
በዘመኑ መጨረሻ ይህን በግልጽ ትረዳላችሁ።
-