-
ኢሳይያስ 43:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 እኔ ይሖዋ አምላክህ፣
የእስራኤል ቅዱስ፣ አዳኝህ ነኝና።
ግብፅን ለአንተ ቤዛ አድርጌ ሰጥቻለሁ፤
ኢትዮጵያንና ሴባን በአንተ ምትክ ሰጥቻለሁ።
-
-
ሕዝቅኤል 30:4, 5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ሰይፍ በግብፅ ላይ ይመጣል፤ የታረዱት በግብፅ ሲወድቁ፣
ሀብቷ ሲወሰድ እንዲሁም መሠረቶቿ ሲፈራርሱ ኢትዮጵያ በሽብር ትዋጣለች።+
-