የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 5:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 “እናንተ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎችና የይሁዳ ሰዎች ሆይ፣

      በእኔና በወይን እርሻዬ መካከል እስቲ ፍረዱ።+

       4 ለወይን እርሻዬ ከዚህ በላይ ላደርግለት የሚገባ

      ምን ነገር አለ?+

      ‘ጥሩ ወይን ያፈራል’ ብዬ ስጠብቅ

      መጥፎ ወይን ብቻ ያፈራው ለምንድን ነው?

  • ኢሳይያስ 63:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 እሱ እንዲህ ብሏልና፦ “እነሱ በእርግጥ ሕዝቤ፣ የማይከዱ* ወንዶች ልጆች ናቸው።”+

      ስለዚህ አዳኝ ሆነላቸው።+

  • 2 ጴጥሮስ 3:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 አንዳንድ ሰዎች እንደሚያስቡት ይሖዋ* የገባውን ቃል ለመፈጸም አይዘገይም፤+ ከዚህ ይልቅ እናንተን የታገሠው፣ ሁሉ ለንስሐ እንዲበቃ እንጂ ማንም እንዲጠፋ ስለማይፈልግ ነው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ