የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 30:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ከእነሱም የምስጋናና የሳቅ ድምፅ ይሰማል።+

      እኔ አበዛቸዋለሁ፤ እነሱም ጥቂት አይሆኑም፤+

      ቁጥራቸው እንዲጨምር* አደርጋለሁ፤

      የተናቁም አይሆኑም።+

  • ኤርምያስ 31:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 አሁንም መልሼ እገነባሻለሁ፤ አንቺም ዳግመኛ ትገነቢያለሽ።+

      የእስራኤል ድንግል ሆይ፣ አታሞዎችሽን እንደገና አንስተሽ

      በደስታ እየጨፈርሽ* ትወጫለሽ።+

  • ኤርምያስ 31:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 “እነሆ፣ በእስራኤል ቤትና በይሁዳ ቤት የሰውን ዘርና የከብትን ዘር የምዘራበት ጊዜ ይመጣል” ይላል ይሖዋ።+

  • ዘካርያስ 2:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 ከዚያም እንዲህ አለው፦ “ወደዚያ ሮጠህ ሂድና ያንን ወጣት እንዲህ በለው፦ ‘“በመካከሏ ካሉት ሰዎችና መንጎች ሁሉ የተነሳ+ ኢየሩሳሌም ቅጥር እንደሌላቸው መንደሮች በነዋሪዎች ትሞላለች።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ