የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሚክያስ 5:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እጅህ ከባላጋራዎችህ በላይ ከፍ ከፍ ትላለች፤

      ጠላቶችህም ሁሉ ይወገዳሉ።”

  • ዘካርያስ 10:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 እነሱም በጦርነት ጊዜ፣

      በመንገድ ላይ ያለን ጭቃ እንደሚረግጡ ተዋጊዎች ይሆናሉ።

      ይሖዋ ከእነሱ ጋር ስለሆነ ይዋጋሉ፤+

      የጠላት ፈረሰኞችም ኀፍረት ይከናነባሉ።+

  • ዘካርያስ 12:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 በዚያን ቀን የይሁዳን አለቆች በእንጨት መካከል እንዳለ የሚነድ ምድጃና በታጨደ እህል መካከል እንዳለ የሚነድ ችቦ አደርጋቸዋለሁ፤+ እነሱም በስተ ቀኝም ሆነ በስተ ግራ፣ በዙሪያቸው ያሉትን ሕዝቦች ሁሉ ይበላሉ፤+ ኢየሩሳሌምም በገዛ ስፍራዋ* ይኸውም በኢየሩሳሌም ዳግመኛ የሰዎች መኖሪያ ትሆናለች።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ