የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 13:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እነሆ፣ የይሖዋ ቀን ምድሪቱን አስፈሪ ቦታ ለማድረግና

      በምድሪቱ ላይ ያሉትን ኃጢአተኞች ለማጥፋት

      በንዴትና በታላቅ ቁጣ

      ጨካኝ ሆኖ እየመጣ ነው።+

      10 የሰማያት ከዋክብትና የኅብረ ከዋክብት ስብስቦቻቸው*+

      ብርሃን አይሰጡም፤

      ፀሐይ ስትወጣ ትጨልማለች፤

      ጨረቃም ብርሃኗን አትሰጥም።

  • አሞጽ 5:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ‘የይሖዋን ቀን ለሚናፍቁ ወዮላቸው!+

      የይሖዋ ቀን ለእናንተ ምን ያመጣ ይሆን?+

      ያ ቀን ጨለማ እንጂ ብርሃን አይሆንም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ