የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 17:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የእስራኤል ተስፋ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣

      አንተን የሚተዉ ሁሉ ያፍራሉ።

      አንተን* የሚክዱ ስማቸው በአፈር ላይ ይጻፋል፤+

      ምክንያቱም የሕያው ውኃ ምንጭ የሆነውን ይሖዋን ትተዋል።+

  • ሕዝቅኤል 47:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 47 ከዚያም ወደ ቤተ መቅደሱ መግቢያ+ መልሶ አመጣኝ፤ በዚያም ከቤተ መቅደሱ ደፍ ሥር ወደ ምሥራቅ የሚፈስ ውኃ ተመለከትኩ፤+ የቤተ መቅደሱ ፊት ከምሥራቅ ትይዩ ነበር። ውኃው ከቤተ መቅደሱ በስተ ቀኝ ከሥር ወጥቶ ከመሠዊያው በስተ ደቡብ ይወርድ ነበር።

  • ኢዩኤል 3:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 በዚያ ቀን ተራሮቹ ጣፋጭ የወይን ጠጅ ያንጠባጥባሉ፤+

      ኮረብቶቹ ወተት ያፈሳሉ፤

      የይሁዳ ጅረቶችም ሁሉ በውኃ ይሞላሉ።

      ከይሖዋም ቤት ምንጭ ይፈልቃል፤+

      የሺቲምንም* ሸለቆ* ያጠጣል።

  • ራእይ 22:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 መልአኩም ከአምላክና ከበጉ+ ዙፋን ወጥቶ የሚፈሰውን እንደ ክሪስታል የጠራ የሕይወት ውኃ ወንዝ አሳየኝ፤+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ