የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ነገሥት 19:34, 35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 “ስለ እኔና+ ስለ አገልጋዬ ስለ ዳዊት ስል+

      ይህችን ከተማ እጠብቃታለሁ፤+ ደግሞም አድናታለሁ።”’”

      35 በዚያም ሌሊት የይሖዋ መልአክ ወጥቶ በአሦራውያን ሰፈር የነበሩትን 185,000 ሰዎች ገደለ።+ ሰዎችም በማለዳ ሲነሱ ሬሳውን አዩ።+

  • ኢዩኤል 3:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ብሔራትን ሁሉ ሰብስቤ

      ወደ ኢዮሳፍጥ* ሸለቆ* አወርዳቸዋለሁ።

      ለሕዝቤና ርስቴ ለሆነው ለእስራኤል ስል

      በዚያ ከእነሱ ጋር እፋረዳለሁ፤+

      በብሔራት መካከል በትነዋቸዋልና፤

      ደግሞም ምድሬን ተከፋፍለዋታል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ