-
ዘዳግም 28:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “ይሖዋ በፈጸምካቸው መጥፎ ድርጊቶችና እኔን በመተውህ የተነሳ ፈጥነህ እስክትደመሰስ እንዲሁም እስክትጠፋ ድረስ፣ በምታከናውነው በማንኛውም ሥራ ላይ እርግማንን፣ ግራ መጋባትንና ቅጣትን ያመጣብሃል።+
-
-
ኤርምያስ 23:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ይሖዋ የልቡን ሐሳብ ሳያከናውንና ሳይፈጽም
ቁጣው አይመለስም።
በዘመኑ መጨረሻ ይህን በግልጽ ትረዳላችሁ።
-