የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 5:18-20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ምንጭህ የተባረከ ይሁን፤

      ከወጣትነት ሚስትህም ጋር ደስ ይበልህ፤+

      19 እሷ እንደምትወደድ ሚዳቋና እንደምታምር የተራራ ፍየል* ናት።+

      ጡቶቿ ምንጊዜም ያርኩህ።*

      ፍቅሯ ምንጊዜም ይማርክህ።+

      20 ልጄ ሆይ፣ ጋጠወጥ* ሴት ለምን ትማርክሃለች?

      ባለጌ* ሴትንስ ለምን ታቅፋለህ?+

  • ማቴዎስ 19:4-6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ