-
ማቴዎስ 14:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
31 ወዲያው ኢየሱስ እጁን ዘርግቶ ያዘውና “አንተ እምነት የጎደለህ! ለምን ተጠራጠርክ?” አለው።+
-
-
ማርቆስ 4:40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
40 ከዚያም “ለምን ትሸበራላችሁ?* አሁንም እምነት የላችሁም?” አላቸው።
-