-
ሉቃስ 10:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 በዚያም ሰላም ወዳድ ሰው ካለ ሰላማችሁ ያርፍበታል። ሰላም ወዳድ ሰው ከሌለ ግን ሰላማችሁ ወደ እናንተ ይመለሳል።
-
-
ሉቃስ 10:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ‘በእግራችን ላይ ያለውን የከተማችሁን አቧራ እንኳ ሳይቀር አራግፈንላችሁ እንሄዳለን።+ ይሁንና የአምላክ መንግሥት እንደቀረበ እወቁ።’
-