-
የሐዋርያት ሥራ 7:51አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
51 “እናንተ ግትሮች፣ ልባችሁና ጆሯችሁ ያልተገረዘ፣ ሁልጊዜ መንፈስ ቅዱስን እንደተቃወማችሁ ነው፤ አባቶቻችሁ እንዳደረጉት እናንተም እንዲሁ ታደርጋላችሁ።+
-
-
ዕብራውያን 6:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ቀደም ሲል ብርሃን በርቶላቸው የነበሩትን፣+ ሰማያዊውን ነፃ ስጦታ የቀመሱትን፣ መንፈስ ቅዱስ የተቀበሉትን፣
-