የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 2:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የይሖዋን ድንጋጌ ልናገር፤

      እንዲህ ብሎኛል፦ “አንተ ልጄ ነህ፤+

      እኔ ዛሬ ወለድኩህ።+

  • ማቴዎስ 14:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 ከዚያም በጀልባው ውስጥ ያሉት “አንተ በእርግጥ የአምላክ ልጅ ነህ” ብለው ሰገዱለት።*

  • የሐዋርያት ሥራ 9:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ወዲያውም ስለ ኢየሱስ እሱ የአምላክ ልጅ እንደሆነ በምኩራቦቹ ውስጥ መስበክ ጀመረ።

  • የሐዋርያት ሥራ 9:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ሳኦል ግን ይበልጥ እየበረታ ሄደ፤ በደማስቆ የሚኖሩ አይሁዶችን ኢየሱስ እሱ ክርስቶስ እንደሆነ አሳማኝ ማስረጃ እያቀረበ አፋቸውን ያስይዛቸው ነበር።+

  • ዕብራውያን 1:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 አሁን ደግሞ በእነዚህ ቀናት መጨረሻ የሁሉም ነገር ወራሽ+ አድርጎ በሾመውና የተለያዩ ሥርዓቶችን* በፈጠረበት+ በልጁ+ አማካኝነት ለእኛ ተናገረ።

  • 1 ዮሐንስ 4:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ማንም ሰው ኢየሱስ የአምላክ ልጅ መሆኑን የሚመሠክር+ ከሆነ አምላክ እንዲህ ካለው ሰው ጋር አንድነት ይኖረዋል፤ እሱም ከአምላክ ጋር አንድነት ይኖረዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ