-
ዮሐንስ 8:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 እነሱም መልሰው “እኛ የአብርሃም ዘር ነን፤ ለማንም ባሪያዎች ሆነን አናውቅም። ታዲያ አንተ ‘ነፃ ትወጣላችሁ’ እንዴት ትለናለህ?” አሉት።
-
-
ዮሐንስ 8:39አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
39 እነሱም መልሰው “አባታችን አብርሃም ነው” አሉት። ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ “የአብርሃም ልጆች+ ብትሆኑ ኖሮ አብርሃም የሠራውን ትሠሩ ነበር።
-