-
ዮሐንስ 1:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 (ዮሐንስ ስለ እሱ መሥክሯል፤ እንዲያውም ድምፁን ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ተናግሯል፦ “‘ከእኔ ኋላ የሚመጣው ከእኔ በፊት ስለነበረ ከእኔ ይበልጣል’ ብዬ የተናገርኩት ስለ እሱ ነው።”)+
-
-
ዮሐንስ 1:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 እሱም ከኋላዬ ይመጣል፤ እኔ የጫማውን ማሰሪያ እንኳ ለመፍታት አልበቃም።”+
-