-
ማቴዎስ 26:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 ከተነሳሁ በኋላ ግን ቀድሜአችሁ ወደ ገሊላ እሄዳለሁ።”+
-
-
ማቴዎስ 28:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ይሁንና የኢየሱስ 11 ደቀ መዛሙርት ከእሱ ጋር ለመገናኘት በገሊላ ወደሚገኘው፣ እሱ ወደነገራቸው ተራራ ሄዱ።+
-
-
ማርቆስ 14:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ከተነሳሁ በኋላ ግን ቀድሜአችሁ ወደ ገሊላ እሄዳለሁ።”+
-