-
ማቴዎስ 9:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ፣ የመንግሥቱን ምሥራች እየሰበከ እንዲሁም ማንኛውንም ዓይነት በሽታና ማንኛውንም ዓይነት ሕመም እየፈወሰ በየከተማውና በየመንደሩ ይዞር ጀመር።+
-
-
ሉቃስ 13:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም እየተጓዘ ሳለ በየከተማውና በየመንደሩ እያስተማረ ያልፍ ነበር።
-