-
ማቴዎስ 17:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ከተራራው እየወረዱ ሳሉ ኢየሱስ “የሰው ልጅ ከሞት እስኪነሳ ድረስ ራእዩን ለማንም እንዳትናገሩ” ሲል አዘዛቸው።+
-
-
ሉቃስ 9:36አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
36 ድምፁም በተሰማ ጊዜ ኢየሱስን ብቻውን ሆኖ አዩት። እነሱም ዝም አሉ፤ ያዩትንም ነገር በዚያን ወቅት ለማንም አልተናገሩም።+
-