-
ማቴዎስ 5:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
31 “በተጨማሪም ‘ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ የፍቺ የምሥክር ወረቀት ይስጣት’+ ተብሏል።
-
-
ማቴዎስ 19:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 እነሱም “ታዲያ ሙሴ የፍቺ የምሥክር ወረቀት ሰጥቶ እንዲፈታት ያዘዘው ለምንድን ነው?” አሉት።+
-