-
ሉቃስ 21:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 በእነዚያ ቀናት ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው!+ ምክንያቱም በምድሪቱ ላይ ታላቅ መከራ፣ በዚህ ሕዝብም ላይ ቁጣ ይመጣል።
-
-
ሉቃስ 23:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ኢየሱስም ወደ ሴቶቹ ዞር ብሎ እንዲህ አለ፦ “እናንተ የኢየሩሳሌም ልጆች፣ ለእኔ አታልቅሱ። ይልቁንስ ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ፤+
-