-
ዘዳግም 18:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 አምላክህ ይሖዋ ከወንድሞችህ መካከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሳልሃል። እናንተም እሱን ማዳመጥ ይኖርባችኋል።+
-
-
ዮሐንስ 7:40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
40 ከሕዝቡ መካከል አንዳንዶች ይህን ቃል ሲሰሙ “ይህ ሰው በእርግጥ ነቢዩ ነው” ይሉ ጀመር።+
-