-
ዮሐንስ 7:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 እናንተ ትፈልጉኛላችሁ፤ ግን አታገኙኝም፤ ወደምሄድበትም ልትመጡ አትችሉም።”+
-
-
ዮሐንስ 13:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 ልጆቼ ሆይ፣ ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር እቆያለሁ። እናንተም ትፈልጉኛላችሁ፤ ለአይሁዳውያን ‘ወደምሄድበት ልትመጡ አትችሉም’+ እንዳልኳቸው ሁሉ አሁን ደግሞ ለእናንተ ይህንኑ እላችኋለሁ።
-