ዮሐንስ 12:45 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 45 እኔን የሚያይ ሁሉ የላከኝንም ያያል።+ ቆላስይስ 1:15 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ዕብራውያን 1:3 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 እሱ የአምላክ ክብር+ ነጸብራቅና የማንነቱ ትክክለኛ አምሳያ ነው፤+ እሱም በኃያል ቃሉ ሁሉንም ነገር ደግፎ ያኖራል። እኛን ከኃጢአታችን ካነጻ+ በኋላም በሰማይ በግርማዊው ቀኝ ተቀምጧል።+
3 እሱ የአምላክ ክብር+ ነጸብራቅና የማንነቱ ትክክለኛ አምሳያ ነው፤+ እሱም በኃያል ቃሉ ሁሉንም ነገር ደግፎ ያኖራል። እኛን ከኃጢአታችን ካነጻ+ በኋላም በሰማይ በግርማዊው ቀኝ ተቀምጧል።+