-
ማቴዎስ 12:38አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
38 ከዚያም ከጸሐፍትና ከፈሪሳውያን አንዳንዶቹ “መምህር፣ ምልክት እንድታሳየን እንፈልጋለን” አሉት።+
-
-
ማቴዎስ 16:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ከዚያም ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ወደ እሱ መጡ፤ ሊፈትኑትም ፈልገው ከሰማይ ምልክት እንዲያሳያቸው ጠየቁት።+
-
-
ዮሐንስ 4:48አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
48 ኢየሱስ ግን “መቼም እናንተ ተአምራዊ ምልክቶችና ድንቅ ነገሮች ካላያችሁ ፈጽሞ አታምኑም” አለው።+
-
-
ዮሐንስ 6:30አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
30 በዚህ ጊዜ እንዲህ አሉት፦ “ታዲያ አይተን እንድናምንብህ ምን ተአምራዊ ምልክት ትፈጽማለህ?+ ምን ነገርስ ትሠራለህ?
-