-
ማቴዎስ 10:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 የታመሙትን ፈውሱ፤+ የሞቱትን አስነሱ፤ የሥጋ ደዌ ያለባቸውን አንጹ፤ አጋንንትንም አስወጡ። በነፃ እንደተቀበላችሁ በነፃ ስጡ።
-
-
የሐዋርያት ሥራ 10:45አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
45 ከጴጥሮስ ጋር የመጡት የተገረዙ አማኞች* የመንፈስ ቅዱስ ነፃ ስጦታ ከአሕዛብ ወገን በሆኑ ሰዎችም ላይ በመፍሰሱ ተገረሙ።
-