-
ገላትያ 1:11, 12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ወንድሞች፣ እኔ የሰበክሁላችሁ ምሥራች ከሰው የመነጨ ምሥራች እንዳልሆነ ላሳውቃችሁ እወዳለሁ፤+ 12 ኢየሱስ ክርስቶስ በራእይ ገለጠልኝ እንጂ የተቀበልኩትም ሆነ የተማርኩት ከሰው አይደለምና።
-
-
1 ጢሞቴዎስ 1:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ለአገልግሎቱ በመሾም ታማኝ አድርጎ ስለቆጠረኝ ኃይል የሰጠኝን ጌታችን ክርስቶስ ኢየሱስን አመሰግናለሁ፤+
-